ይህ "ሰው ምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ ተከታታይ ትምህርት ሦስተኛው ክፍል ነው::

ዘፍ. 1:26-28/ዘፍ. 2:7

በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ዋና ዋና አሳቦች:-

ርዕስ: ሰው ምንድን ነው?

ክፍል 3: "ሰው መንፈስ ነው ነፍስ አለው በሥጋ ውስጥ ይኖራል!" ባዮች ስህተታቸው ምንድን ነው?

1) የቃል እምነት እንቅስቃሴ ስለሰው ምንነት ያላቸውን አመለካከት በጥልቀት እንመለከታለን

2) የሚጠቅሷቸውን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችና እንዴት እንደተሳሳቱ እንመለከታለን::

3) ከስህተት ራሳችንን ለመጠበቅ ከእያንዳንዳችን ምን እንደሚጠበቅ እንመለከታለን::

የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች / ዘፍ. 1:26-27 / መዝ. 82:1-8 / ዮሐ. 10:34-36 / ዮሐ. 3:1-6 / ዕብ. 4:12 / 1 ጢሞ. 4:12 / 2ጢሞ. 2:14 /