ይህ "ሰው ምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ ተከታታይ ትምህርት ሦስተኛው ክፍል ነው::
ዘፍ. 1:26-28/ዘፍ. 2:7
በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ዋና ዋና አሳቦች:-
ርዕስ: ሰው ምንድን ነው?
ክፍል 3: "ሰው መንፈስ ነው፤ ነፍስ አለው፤ በሥጋ ውስጥ ይኖራል!" ባዮች ስህተታቸው ምንድን ነው?
1) የቃል እምነት እንቅስቃሴ ስለሰው ምንነት ያላቸውን አመለካከት በጥልቀት እንመለከታለን
2) የሚጠቅሷቸውን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችና እንዴት እንደተሳሳቱ እንመለከታለን::
3) ከስህተት ራሳችንን ለመጠበቅ ከእያንዳንዳችን ምን እንደሚጠበቅ እንመለከታለን::
የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች / ዘፍ. 1:26-27 / መዝ. 82:1-8 / ዮሐ. 10:34-36 / ዮሐ. 3:1-6 / ዕብ. 4:12 / 1 ጢሞ. 4:12 / 2ጢሞ. 2:14 /