ይህ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት "የእግዚአብሔር ህግጋት ማዕከላዊ እሳቤዎች" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ ተከታታይ ትምህርት ሁለተኛው ክፍል ነው:: የዚህ ክፍለ ጊዜ ዋና ትኩረት እግዚአብሔርን በሁለንተናችን መውደድ ያለብን ለምንድን ነው? የሰው ሁለንተናስ ምንድን ነው? እግዚአብሔርንስ በሁለንተናችን መውደድ የምንችለው እንዴት ነው? የሚሉ ጥያቄዎችን መመለስ ነው::
See All 344 Episodes of "Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland"