ከዚህ ቀጥሎ የምታደምጡት ዝግጅት በኮንሶ ምሁራን የመወያያ መድረክ የቀረበ ሲሆን "ትምህርት፣ ቴክኖሎጂና የማህበረሰብ ንቃተ ህሊና" በሚል ርዕስ የተደረጉ ውይይቶች ሁለተኛውና የውይይት ቀጣይ ክፍል የሚቀርብበት ነው:: በዚህ ክፍልና በቀጣይ ሌላ ክፍል "ኢንፎርሜሽን ኮምዩኒኬሽን ቴክኖሎጂና ትምህርት" በሚል ንዑስ ርዕስ ውይይቶችን ወደ እናንተ እናደርሳለን:: በዚህም መሠረት ትምህርትና አይ ሲ ቲ ሁለተኛው ክፍል እነሆ::