ከዚህ ቀጥሎ የምታደምጡት ዝግጅት በኮንሶ ምሁራን መወያያ መድረክ የቀረበ ሲሆን "ትምህርት፣ ቴክኖሎጂና የማህበረሰብ ንቃተ ህሊና" በሚል ዋና ርዕስ ላይ የተደረጉ ውይይቶች የመጀመሪያው አሳብ የሚቀርብበት ነው:: በዚህ ክፍልና በበቀደሙት ሁለት የፕሮግራሙ ክፍሎች "ኢንፎርሜሽን ኮምዩኒኬሽን ቴክኖሎጂና ልማት" በሚል ንዑስ ርዕስ ውይይቶችን ወደ እናንተ እናደርሳለን:: በዚህም መሠረት ይህ ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል ነው::