1 ተሶሎንቄ 1÷2-3 በፀሎታችን ጊዜ ስለ እናንተ ስናስብ የእምነታችሁን ስራ የፍቅራችሁንም ድካም በጌታችንም በእየሱስ ክርስቶስ ያለው የተስፋችሁን መፀናት በአምላካችንና በአባታችን ፊት ሳናቃርጥ እያስብን እግዚአብሔርን ሁል ግዜ በሁላችሁ ምክንያት እናመስግናለን