በኮልፌ ቀራንዮ የሊዝ ጨረታ ለአንድካሬ 41ሺ ብር ቀረበ ዋዜማ ራዲዮ- ትናንት ረቡዕና ከትናንት በስቲያ ማክሰኞ ፒያሳ ጊዮርጊስ በሚገኘው ማዘጋጃ ቤት ለመሬት በሚቀርብ ዋጋ ደምቆ ዉሏል፡፡፣ የቴአትርና ባሕል አዳራሽ ሎቢ ዉስጥ የሊዝ ጉድ መሰማት የጀመረው ገና ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ ነበር፡፡ የማክሰኞና የረቡዕ ባለተራ የነበረው ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ሲሆን ለሊዝ ያቀረባቸው 70 ቦታዎች ሁሉንም በዉድ […]

The post በአዲስ አበባ የመሬት ችብቻቦ ቀጥሏል appeared first on Wazemaradio.