(ይህ እስከ ጠዋቱ ሁለት ሰዓት ድረስ ያጠናቀርነው ነው፣ በከተማዋ ያለውን ሁኔታ ተከታትለን ተጨማሪ ዘገባ እንደደረስን እናቀርባለን) ዋዜማ ራዲዮ-በአዲስ አበባ  እሁድ ነሀሴ 15 (ዛሬ) ሊደረግ የታቀደውን ስልፍ ሊቀላቀሉ ይችላሉ ተብለው የተጠረጠሩ በርካታ ወጣቶች ሌሊቱን በፀጥታ ሀይሎች ሲታፈሱ አደሩ። በኮልፌ ቀራንዮ በአራዳ በቃሊቲ በልደታና በየካ ክፍለ ከተሞች በመቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ከቅዳሜ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ከየመንገዱና ከመኖሪያ ቤታቸው ተፍሰው […]

The post ስልፍ ይወጣሉ ተብለው የተጠረጠሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ሌሊቱን ሲታፈሱ አደሩ appeared first on Wazemaradio.