የፈተና ወረቀቱ የተሰረቀበትን ቦታና ተሳታፊ ግለሰቦችን ለመለየት ሁለት አስቸኳይ ስብሰባዎች ተደረገዋል (ዋዜማ)-ካለፈው ህዳር ወር ጀምሮ በመላው ኦሮሚያ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ የሚደግፉ አስተባባሪዎች እና አራማጆች ጉዳዩን ወደ ሌላ ምዕራፍ የሚያሸጋግር እርምጃ በዛሬው ዕለት ወስደዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ተጀምሮ የነበረው እና ለቀጣዮቹ ሶስት ቀናት እንዲካሄድ መርሃ ግብር ወጥቶለት የነበረውን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ እንዲቋረጥ ማድረግ ችለዋል፡፡ […]
The post “ፈተናዎቹን በእጃችን ያስገባነው ከሶስት ሳምንት በፊት ነበር” የኦሮሞ ተቃውሞ አስተባባሪዎች appeared first on Wazemaradio.