ዋዜማ ራዲዮ- በአያት ፀበል ኮንዶሚንየም አቅራቢያ የሚገኘውን ሰፊ ገላጣ መሬት የአዲስ አበባ መስተዳደር በሊዝ ለባለሀብቶች ካስተላለፈ በኋላ ላለፉት አስራ ሁለት ወራት ባለሀብቶች ቦታውን መረከብ አልቻሉም፡፡ ምክንያቱ ደግሞ መሬቱን ለዓመታት ሲያርሱ የኖሩት ገበሬዎች መሬታችንን አናስነካም በማለታቸው ነው፡፡ በ15ኛ ዙር የሊዝ ጨረታ ተሸንሽነው ለባለሀብቶች የቀረቡት መሬቶች ብዛት ከአንድ መቶ ሀምሳ በላይ ሲሆኑ አሁን ችግሩ የተፈጠረበት አካባቢ የሚገኙት […]

The post የአያት ገበሬዎች ከባለሀብቶች ጋር ተፋጠዋል appeared first on Wazemaradio.