(ዋዜማ)-የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ያለው ድርቅ ክፉኛ ያሳሰበው ይመስላል። ጉዳዩ ይመለከታቸዋል የተባሉ ባለስልጣኖችን በአጭር ጊዜ ልዩነት እየላከ የጉዳቱን መጠን በአካል እንዲመለከቱ እና ሁኔታውን እንዲያጠኑ እያደረገ ይገኛል። ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያን ከጎበኙት ኮንግረስማን ማይክል ኮንዌይ ተከትሎ የአሜሪካን የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስ ኤይድ—USAID) ምክትል ኃላፊ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል ። በዩኤስ ኤይድ የዲሞክራሲ፣ ግጭት እና ሰብዓዊ እርዳታ ቢሮ ረዳት አስተዳዳሪ የሆኑት […]

The post የዋዜማ ጠብታ- አሜሪካ የኢትዮዽያ ረሀብ አሳስቧታል- ተጨማሪ ዕርዳታ ልትሰጥ ነው appeared first on Wazemaradio.