የክርስትና ህይወት የውትድርና ህይወት ነው፣ ሁልጊዜ እራሳችንን በፊቱ እየመረመርን መንገዳችንን ልናነጻ ይጠበቅብናል፣ በንጽህናና በቅድስና ለመኖር ስንወስን ደግሞ ፈተና የለብንም ማለት ሳይሆን ነገር ግን እኛ ሃጢያተኛ እንደሆንን እና እርሱ ጌታ ብቻ ጻድቅ እንደሆነ በማመን በሙላት ህይወታችንን እንዲመራ ስንፈቅድለት ምድራዊው ፈተና በፊታችን እነደ ትቢይ ይሆናል፣