ወደ ከበረው የእግዚአብሔር መዝገብ የምንገባው ፈቅደን ከተዋረድንበት ከተጣልንበት ነው፤፤ ከተዋረድንበት በጊዜው ያከብረናል ከተጣልንበት በጊዜው ያነሳናል ዝቅ ካልንበት በጊዜው ከፍ ያደርገናል፤፤ በምድር ላይ ጸንቶ የሚኖረው ክብር እግዚአብሔር ያነሳው ክብር ብቻ ነው፤፤