ወደ ከበረው የእግዚአብሔር መዝገብ የምንገባው ፈቅደን ከተዋረድንበት ከተጣልንበት ነው፤፤ ከተዋረድንበት በጊዜው ያከብረናል ከተጣልንበት በጊዜው ያነሳናል ዝቅ ካልንበት በጊዜው ከፍ ያደርገናል፤፤ በምድር ላይ ጸንቶ የሚኖረው ክብር እግዚአብሔር ያነሳው ክብር ብቻ ነው፤፤
See All 1000 Episodes of "Voice of Truth and Life"