በአዲስ ኪዳን ቤተክርስቲያን የእግዚአብሔር ጉባኤ ነች የጌታን አጀንዳ በምድር የምታስፈጽም፤ የኢየሱስ ሙሽራ ነች ዳግም ምጽአቱን የምትጠባበቅ፤ እግዚአብሔር ለአንድነት በአንድነት ቤተክርስቲያንን ጠራ፤ ቤቱ የእውነት አምድና መሰረት ነው