እግዚአብሔርን ብቁ ማድረግ ማለት ሁሉን ከእርሱ መጠበቅ ማለት ነው፣ አግዚአብሔርን የተጠጋ ሰው ብቁ ነው ብቃቱ የራሱ ሳይሆን አግዚአብሔር ራሱ ስለሆነ ነው፣ አንዳንድ ጊዜ ጌታን እየተከተልን በፈቃዳችን እርሱን በቂ ሳናደርግ ስንቀር በጎደለን ነገር እንጋለጣለን፣ የእውነትና የጽድቅ ጌታ እንዲሁም ለሁሉ በቂ ለሆነው አምላክ የነቀፌታ ምክኒያቶች እንሆናለን