የእግዚአብሔር ቃል በዋጋ ተገዝታችኍልና የራሳችሁ አይደላችሁም ስለሚል አካሉን ለመጥቀም በምንችልበት ሁሉ የምንቆምና ለበጎ ስራ ሁልጊዜ የተዘጋጀን ልንሆን ይገባናል፣ ለራስ መኖር ትልቅ ውድቀት ነው፣ እግዚአብሔርን መበደል መንፈስ ቅዱስን ማሳዘንና የሙላቱ መገለጫ የሆነችውን ቤተክርስቲያንን ማጎሳቆል ነው፣
See All 1000 Episodes of "Voice of Truth and Life"