ከታማኝነት አንዱ እገዚአብሔርን መጠበቅ ነው፣ የሚታየውና የምናልፍበት ሁኔታ የማይመችና ተስፋ የሚያስቆርጥ ሊሆን ይችላል፣ በዚህ ሁሉ ግን የጠራን አምላክ ታማኝ ነውና በሚሆነው ሁሉ ከእምነት የሚያጎድለንን የሰይጣንን ድምጽ ሳይሆን ታማኝ የሆነውን የእግዚአብሔር የአምላካችንን ቃል ተስፋ አድርገን በስፍራችን እገዚአብሔርን መጠበቅ ይገባናል፣
See All 1000 Episodes of "Voice of Truth and Life"