የክርስቶስ ወገን የሆንበት አንዱ፣ የእግዚአብሔር መንፈስ ስላለብን ነው። መንፈስ ቅዱስ በውስጣችን ስላለ፣ መንፈሳዊ ሰዎች ለመባል አያበቃንም ነገር ግን መንፈሳዊ ሰዎች የሚያሰኘን፣ ለዚህ መንፈስ ቅዱስ ዕውቅናን በመስጠት፣ ስናከብረውና ሀሳባችንንም ፈቃዳችንንም እንዲገዛ ስንፈቅድለት፣ በሕይወታችን ደግሞ ተገልጦ ፍሬው ሲታይ ነው።
See All 1000 Episodes of "Voice of Truth and Life"