የዛሬ ጥያቄዎች 1. ፍርድ ካለበት ፀሎት እንዴት ነው መውጣት የምንችለው? 2. የወንጌል ትኩረት ወደ ራስ ጥቅም የለወጠው ምንድን ነው? 3. ወንጌልን ስንመሰክር ስለ ወንጌል መናገር ያለብን ምን መሆን አለበት? 4. በቤተ ክርስትያን እናት ሳይሆኑ እናት የሆኑ አሉ የሚለው ሀሳብ ቢብራራልን።