ጌታ በህይወታችን ያደረገውን የማዳኑን እውነት ምህረትና ቸርነቱንም በመመሰከር ልንመላለስ የእለት ተእለት ኑሮአችንም የህንኑ የብርሃን ህይወት ሊያንፀባርቅ የተገባ ነው:: ጌታም እንደ ተስፋ ቃሉ ለዚህ የሚረዳንን ብቃትም የሚሆነንን ፀጋ ይሰጠናል:: ይህ መልዕክት የማርያምን የማርታንና የዓልአዛርን ህይወት በመዳሰስ አኛነታችንን እና ከእነርሱም ህይወት ልንማር የሚገባውን ያሳያል::