የዛሬ ጥያቄዎች 1. ሌሎችን ከመፍታታችን በፊት መፍታት ያለብን ራሳችንን ነው ወይ? 2. ከአልተፈታ ህይወት እንዴት ነው መውጣት የምንችለው? 3. ካልተለቀቀ ህይወት እንዴት ነው መውጣት የምንችለው? 4. እኛ ለቀን ሰዎች ካልለቀቁን ምንድን ማድረግ ያለብን? 5. ለበደሉን ሰዎች ክፉ ሲደርስባቸው ባንፀልይላቸው በደል ነው ወይ? 6. ሰዎች የምንሰራውን ሥራ ከጌታ መሆኑን እንዲያምኑልን ምን እናድርግ? 7. ሰው የተጠራው የራሱን ሸክም ይሸከም ዘንድ ነው የሚለው ይብራራልን። 8. በረከታችን ያለው እግዚአብሔር ባስቀመጠን ቦታ ስንቀመጥ ነው የሚለው ይብራራልን።