የእግዚአብሔር ቃል ፀንታችሁ ቁሙ እንደሚል መቆም ማለት በጌታ ሆኖ እግዚአብሔርን የእኛ ማድረግ ማለት ነው:: ጌታን ደግሞ የእኛ ማድረግ ማለት በህይወታችን ሁሉ በመባትና በመውጣት ሁሉን በፀጋው ችሎት ማለፍ ማለት:: በመንፈሳዊ ጦርነት አንዱ ጠለትን ድል መንሻ መቆም ነው:: በሰላም ወንጌል ተጫምታችሁ ቁሙ ተብሎ እንደተፃፈ:: በእለት ተእለት ህይወታችን የምናልፍባቸው የተለያዩ ችግሮች ይኖራሉ:: ይሁን እንጂ እኛ የምንጠነክርባቸው በጌታ ሆነን የምንገለጥበት በእርሱ በፀጋው ችሎት መደገፋችን ::የሚታይበትነው::