በእግዚአብሔር ላይ የታመነውና መደገፊያውንም እርሱን ያደረገ ዳንኤል በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛል አነዳለ አማኝ የእግዚአብሐርን ክብሩንና ሉአላዊነቱነ የሚያይበት መንገዱ ቅንነት ነው:: ይህ ደግሞ አንዱ የጌታ ባህርይ ነው:: ቅንነት ባለበት በዛ ንፁህ ህይወት ይገለጣል:: ትእግስት የበዛለት በእውነትና በፅድቅ የሚኖረው ፀጋም የሚበዛለት እርሱ በቅንነት የሚሄደው ነው:: *** አማኝ ከቅንነት ከጎደለ ህሊናው ንፁህ አይሆንም:: በቅንነት የሚራመድ እርሱ ግን ከእግዚአብሔር ጋር ይራመዳል:: የዛሬን ብቻ ሳይሆን የወደፊት ዘመንም አሻግሮ ያያል