እግዚአብሔር ሰውን በፊቱ እንዲሆን በንፅህና እንዲያመልከውና እንዲያገለግለው የመረጠው አለም ከመፈጠሩ አሰቀድሞ ነበር:: ይሁንጂ በአለመታዘዝ ምክነያት ሰው ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ:: በተገለጠው የእግዚአብሔር ፍቅር በልጁ በኢየሱስ ከርስቶስ በሞቱና በትንሣኤው ወደ ወጣበት ወደ እግዚአብሐር ክብር ወደ ፊቱ ተመልሷል:: ሰለዚህ አማኝ በእግዚአብሔር ፊት ፀንቶ የሚቆመው በመንፈስ ቀዱሰ ቁጥጥር ስር የሆነውን ወፅድቁና በፀጋው የተሞላውን ያህል ነው:: በፊቱ መሆን በፀጋው ነው:: በፊቱ መፅናት ግን ዋጋ በመክፈል ነው ለአለም ለኃጢአት ለሰጋ እምቢ በማለት:: በመሞትነው::