በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ከእግዚአብሔር ጋር ላልታረቀ የዘለአለሙን ብቻ ሳይሆን በዚህም ምድር እውነተኛ ነፃነት ሰላምና እረፍት አይሆንለትም:: እውነተኛ ነፃነት ሰላምና እረፍት የሚሰጥ እርሱ ወንጌልና ወንጌል ብቻ ነው:: *** ወንጌል ለሰው ሁሉ ነው:: ይህም ወንጌል ሊመጣ ያለው ተስፋችን የሆነ ክርሰቶስ ነው:: በዚህ ምድር የመኖራችን የላቀው አላማ ይህን የመዳን ወንጌል ላልሰሙት ማሰማት ማወጅ ነው::