አማኝ ሊደርስ ወደሚፈልገው መድረስ ሊያገኝ የሚፈልገውን የሚያገኘው መሆን የሚፈልገውንም መሆን የሚችለው ከፊት ለፊቱ ያለውን ቅጥር በማለፍ ነው:: ያለበለዚያ ምኞት ብቻ የሆናል:: ፍርሀት ይሉኝታ የቅር አለማለት ዝናና ከብር ሌሎችም እነዚህን የሚመስሉ ሁሉ ከፊታችን የሚቆሙ ቅጥሮ ናቸው:: *** በመንፈሳዊ ህይወታችን ባለጠጎች ልንሆን ደግሞም በድል አድራጊነት መጓዝ የምንችለው ከፊታችን ያለውን ቅጥር አልፈን ስንሄድ ነው::