አማኝ እግዚአብሔር እንደሚያየው በመንፈሱ እርግጠኛ በሆነበትና መንፈስ ቅዱስም ይህንን መረዳት በሰጠው መጠን መጽናናት ሀይልና ብብታትም ይሆንለታል:: በሚያየውና በሚሰማው ደግሞም ከፉቱ ከሚየሰፈራራው አየደነግጥም :: የእግዚአብሔርን የፊቱን ብርሀን በማየት ሁኔታዎች እያሉ የተስፋ መታደስና የእምነት ሀይል ይሆናል *** ልባችንን ባቀናን እለት እለትም ፊቱን በፈለግን ቁጥር የፊቱ ብርሀን በእኛ ላይ ደግሞም በነገራችን ላይ ይበራል::