እግዚአብሔር ህዝቡን በመንገዱ ይመራል:: ሲመራም በድልና በሸናፊነት ነው:: በመንገዳችን እርሱ ከእኛ ይሁን እንጂ ተግዳሮቶቻችንን እናልፋቸዋለን:: በእኛ ማንነት ሳይሆን በፀጋ ሐይልና ጉልበት:: *** እግዚአብሔር የሚያስኬደን መንገድ ሁልጊዜ በእምነትና በመታዘዝ አንድንከተል የሚጠይቅ ደግሞም ሰላምንም የሚሞላ ነው::