እግዚአብሔር ሁሉን ለክብሩ ፈጥሮታልና እኛን ወደ አካሉ ሲጠራን ለእርሱ ክብርን እናመጣ ዘንድ ነው:: ለእርሱ የሚገባውን ክብር ለማምጣት ደግሞ ምንጩ በክርስቶስ መሆናችንና ተፈትነን በወጣነበት ልክ ነው:: *** ራሳችንን ካጣንበት ጌታ ብቻ ማንነታችንን ከሞላበት ከዛ ከሞተው ማንነታችን ለእርሱ ክብርን እናመጣለን::