አማኝ በጌታ መገኘት ውስጥ አየኖረ ነው የሚባለው እርሱ ሞቶ በሁለንተናው ጌታ የሚኖርበት ህይወት ሲኖር ነው:: በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ የሚኖር እርሱ የእኔ የሚለው እውቀት ትምክህትም የለውም በማናቸውም ሁኔታ ትምክህቱ ጌታ ነው:: ይህም ትምክህት ደግሞ የሚፈተንበት ቀን ይመጣል ያንጊዜም ከብሮ ይወጣል:: ክርስቶስን በህይወታችን የምንኖረው በእርሱ የተመካንበትን ያህል ነው::
See All 1000 Episodes of "Voice of Truth and Life"