የቤተክርስቲያን ጤንነት የሚጠበቀው ጌታ ባስተማረው ትምህርት ስንኖር ነው:: ዝቅ ማለት ከተቀበልነው የመዳን ፀጋ ሳንወጣ መኖርና እርስ በእርስ መቀባበል ዋናዎቹ ናቸው:: በትህትና በፍቅርና በመቀባበል ህብረት የተጠበቀ ይሆናል ተሀድሶና የመንፈሰ ቅዱስም ጉብኝት ይሆናል::