ሸክም ማለት ሰው ከእግዚአብሔር ነገረ (ሀሳብ ወይምፈቃድ) ጋር የሚነካካበት ማለት ነው:: በእግዚአብሔር ሸክም አስቀድመን ካልተያዝን በሰው ህይወት ውሰጥ ሀሳባችንን ህይወታችንን የሚቆጣጠሩ ሌሎች ነገሮች አሉ:: ከእግዚአብሔርም ሩቅ ያደርጉናል:: *** የራሳቸውን የተዉና ለጌታ ሸክም ራሳቸውን ባዶ በማድረግ የሰጡ እነርሱ ፀጋን የተሞሉ በእርሱ መገኘት ውስጥ የሚኖሩ ናቸው::
See All 1000 Episodes of "Voice of Truth and Life"