የገላትያ መልዕክት ሰለ ነፃነት ነው:: ከሀጢአት እስራት ነፃ ስለመውጣት ነው:: በሀጢአት ቀንበር ስር ያለ ሰው ለክርስቶስ መኖር አይችልም:: *** አርነት መውጣት ማለት ክርስቶስን የመኖር ብቃት ማግኘት ማለት ነው::
See All 1000 Episodes of "Voice of Truth and Life"