በመንፈሳዊ ህይወታችን ሚዛን ጠብቀን መኖር እጅግ አሰፈላጊ ጉዳይ ነው:: ይህ ባይሆን ግን የውስጥ ጠላት ወይንም የክርሰቶስ መስቀል ጠላቶች እንሆናለን::  በትምህርት ውስጥ በተዘረዘሩት 7 ነጥቦች ሚዛናዊ ህይወታችን የትጋ እንዳለን መመልከት እንችላለን::