አግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ለመኖሩ ምልክቱ የተቀበሉትና የሚኖሩበት የሚተዳደሩበት ህግ ነው:: እንደፈለጋቸው እንዳይወጡና አንዳይገቡ የእግዚአብሔር ህልውና እየተሰማቸው በፈቃዱ ውስጥ እንዲሆኑ የተሰጣቸው ህግ ዋና ጉዳይ ነው:: *** በአዲስ ኪዳን ለምንኖር ለእኛ ደግሞ እግዚአብሔር ከፊተኞቹ ይልቅ በራሳችን ጥረት ሳይሆን በሚረዳን ፀጋ ይበልጥ በፈቃዱና በሀሳቡ ውሰጥ ልነሆን ይፈልጋል::