እግዚአብሔር ሁሉን ስለፈጠረ ክፉንም ደጉንም ያያል። ክርስትያን የተደላደለ ህይወት የሚኖረው እግዚአብሔር እንደ ሚያየው ሲረዳ ነው። እግዚአብሔር እንደሚያየው ሲረዳ ለህይወቱ ይጠነቀቃል።