ነገራችንን ለጌታ ባልተውንበት ሁኔታ ውስጥ የጌታን ባለጠግነት ማየት አንችልም:: እስራኤላውያን ከግብፅ ሲወጡ የተቦካ ሊጥ ይዘው ነበር የወጡት ያግን የሚያኖራቸው አልነበረም::  በምድረበዳ ያኖራቸው የእግዚአብሔር ባለጠግነት ነው::